የጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የማጎልበቻመርሃግብርየጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን ማጎልበቻ መርሃግብር የራሳቸውን ስራ መስራት ለሚፈልጉ ግለሰቦች ወይም ቡድኖች ስልጠና፣ የገበያ ትስስር፣ የስራ ቦታ እና የብድር አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ስልጠና ገበያ የመሸጫ ቦታ ፋይናንስ ኢንተርፕራይዞች ወደ ስራ ከመግባታቸዉ ቀደም ብሎ አጫጭር የቴክኒክና ሙያ ስልጠና፤ በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አማካኝነት ተከታታይ የስራ ላይ ስልጠና ድጋፍ ዘላቂ የገበያ ትስስር ስርዓት መፍጠር፤ የገበያ ትስስር ማጠናከር ፤ በተለይ ጀማሪ ኢተርፕራይዞች በመንግሥት ስራ በንዑስ ኮንትራክተርነት እንዲሳተፉ ማድረግ፤ የማምረቻና ምርት ሽያጭ ቦታዎችን ማቅረብ፤ በሊዝ ፋይናንስ አማካኝነት የጋራ መስሪያ ቦታ፣ ማሽኖች፣ የስራ መሳሪያዎችና የተለያዩ የምርት ቁሳቁሶች ማቅረብ በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት አማካኝነት የብድር አገልግሎት ይቀርባል ጠቋሚ ቁጥሮች እንደ ፌደራል የከተሞች የስራ ዕድል ፈጠራ እና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ መረጃ በ2018/19 110,253ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች ተቋቁመዋል 7,311,815,213ብር ለጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች ብድር ተስጥቷል 22,922ኢንተርፕራይዞች ከጥቃቅን ታዳጊ ወደ የበቃ ደረጃ የተሸጋገሩ 1,748,825የሥራ ዕድል ተፈጥሯል 46,063ኢንተርፕራይዞች ከጥቃቅን ጀማሪ ወደ ጥቃቅን ታዳጊ የተሸጋገሩ 1,700,000ሥራ ፈላጊዎች ተመዝግበዋል አሁን ባለው አሠራር ለጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የስራ ፈቃድ ለማግኘት ኮሚሽኑ ስለ እኛ የትኩረት መስኮች ተባባሪዎች የቅንጅት መድረክ ለሥራ ፈላጊዎች ለሥራ አመልክቱ ጥቆማዎች የቅጥር አገልግሎቶች የኢንዱስትሪ ፓርኮች ሥራ ፈጠሪዎች ሥራ ለሰሪው ማበልጸጊያዎች የገንዘብ ድጋፍ ሰጪዎች ድርጅቶችን ማጎልበት ትሥሥር ለመፍጠር ውድድሮች ድጋፍ ቁልፍ ስታቲስቲክስ የቅጥር ሁኔታ አመላካች ቁልፍ ስታቲስቲክስ እኛን ለማግኘት ይፃፉልን አድራሻችን የባለቤትነት መብት © 2021 የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኢትዮጵያ ፥ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።